|


Amharic
Software
|
|
የቅዱስ
ገብርኤል
የጽዋ
ማኅበር
|
|
ይህ
ማኅበር
በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ
ቤተ
ክርስቲያን
ምዕመናን
ዘንድ
የተለመደውን
ሃያማኖታዊ
ትውፊት
ተከትሎና
በካሊፎርን
ያለ-ትርፍ
ለሚሠሩ
ድርጅቶች
የዘጋጀውን
ደንብ
መሠረት
አድርጎ
ከሦስት
ዓመታት
በፊት
በሊቀ
መላእክት
ቅዱስ
ገብርኤል
ስም
የተቋቋመ
ሲሆን
ነው።
ማኅበሩ
የራሱ
የሥራ
አስፈጻሚ
ኮሚቴ
ያለው
ሲሆን
ዓላማውም።
1) በቅዱስ
ገብርኤል
ስም
የተዘጋጀውን
ጽዋ
(አጋፔ
ወይም
የፍቅር
ማዕድ)
በጋራ
እየተቃመሱ
በማኅበራዊና
ሃይማኖታዊ
ጉዳዮች
ላይ
መወያየትና
መማማር።
2) ይህ
የተለመደ
ሃይማኖታዊ
ዕሴት
ለቀጣዩ
ትውልድ
እንዲተላለፍ
መሠረት
መጣል።
3) በሐዘንና
በደስታ
ማለትም
በሞት፣
በጋብቻ፣
በልደትና
በሕመም
ጊዜ
መተጋገዝ
ነው።
የማኅበሩን
መተዳደሪያ
ደንብና
የአባልነት
መመዝገቢያ
ቅጽ
ዳውን
ሎድ
አድርገው
እዚህ
ማግኘት
ይላሉ።
|
|
|
|